News

የጉራጌ ጀፎረ የገጠር ኮሪደር አሁን ላለው የምህንድስና ጥበብ አብነት ነው

የጉራጌ ጀፎረ የገጠር ኮሪደር አሁን ላለው የምህንድስና ጥበብ አብነት ነው – ሙሐዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጉራጌ ጀፎረ የገጠር ኮሪደር አሁን ላለው የምህንድስና ጥበብ አብነት ነው ሲሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማህበራዊ ዘርፍ አማካሪ ሚኒስትር ሙሐዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ተናገሩ። ሙሐዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት በጉራጌ ዞን እዣ Read More

የጉራጌ ጀፎረ የገጠር ኮሪደር አሁን ላለው የምህንድስና ጥበብ አብነት ነው Read More »

በእኖር ወረዳ ጉስባጃይ ከተማ የህብረተሰቡን የዘመናት የመናኸሪያ አገልግሎት ጥያቄ ምላሽ በማግኘት የግንባታ ስራ በይፋ መጀመሩን የወረዳው ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ጽ/ቤት አስታወቀ።

መጋቢት 16/2017 ዓ.ም =================በእኖር ወረዳ ጉስባጃይ ከተማ የህብረተሰቡን የዘመናት የመናኸሪያ አገልግሎት ጥያቄ ምላሽ በማግኘት የግንባታ ስራ በይፋ መጀመሩን የወረዳው ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ጽ/ቤት አስታወቀ። የወረዳው ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ጽ/ቤት ምክትል ሀላፊ አቶ ታምራት ጠንክር በማስጀመርያ መርሃ-ግብሩ ላይ ተገኝተው እንደገለጹት በእኖር ወረዳ ጉስባጃይ ከተማ የህብረተሰቡን የዘመናት የመልካም አስተዳደር ጥያቄ ሆኖ የቆየውን የመናኸሪያ አገልግሎት ምላሽ በማግኘት የግንባታ

በእኖር ወረዳ ጉስባጃይ ከተማ የህብረተሰቡን የዘመናት የመናኸሪያ አገልግሎት ጥያቄ ምላሽ በማግኘት የግንባታ ስራ በይፋ መጀመሩን የወረዳው ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ጽ/ቤት አስታወቀ። Read More »

በእኖር ወረዳ ጉስባጃይ ከተማ የማህበረሰቡን የኑሮ ጫና ለመቀነስ የተጀመረው ከሰንበት እስከ ሰንበት ገበያ ተጠናክሮ መቀጠሉን የወረዳው ንግድና ገበያ ልማት ጽ/ቤት ገለጸ።

መጋቢት 13/2017 ዓ.ም ================ በእኖር ወረዳ ጉስባጃይ ከተማ የማህበረሰቡን የኑሮ ጫና ለመቀነስ የተጀመረው ከሰንበት እስከ ሰንበት ገበያ ተጠናክሮ መቀጠሉን የወረዳው ንግድና ገበያ ልማት ጽ/ቤት ገለጸ። ለገበያው እየቀረቡ ያሉ ምርቶቹም በወረዳው በተለያዩ ቀበሌዎች ተደራጅተው በሚሰሩ ወጣቶች መሆኑንም ተጠቁሟል። በዕለቱ የተገኙት የወረዳው ንግድና ገበያ ልማት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ነጃ አብድልባሲጥ እንደገለጹት ከሰንበት እስከ ሰንበት ገበያ ሸማቹና አምራቹን

በእኖር ወረዳ ጉስባጃይ ከተማ የማህበረሰቡን የኑሮ ጫና ለመቀነስ የተጀመረው ከሰንበት እስከ ሰንበት ገበያ ተጠናክሮ መቀጠሉን የወረዳው ንግድና ገበያ ልማት ጽ/ቤት ገለጸ። Read More »

እጅግ አስተማሪው የበጎነት ተግባር በእኖር ወረዳ ማቃና ቀበሌ

መጋቢት 12/2017ዓ.ም =========እጅግ አስተማሪው የበጎነት ተግባር በእኖር ወረዳ ማቃና ቀበሌ መኖሪያ ቤታቸው በመፍረሱ ምክንያት በአስቸጋሪ ሁኔታ ይኖሩ የነበሩትን እናት ችግር ማቃለል ችሏል።ይህንኑ የተመለከተ ተንቀሳቃሽ ምስል እነሆ ተከታተሉት። የገጻችን አባል በመሆንዎ እናመሰግናለን!!! ከዚህ በታች ያሉ ሊንኮችን በመጫን ወቅታዊና ሁሌም አዳዲስ መረጃዎችን ያግኙ ዩቲዩብ= https://www.youtube.com/@EnorworedaGovernCommunication ኢሜይል = Enorworedacommunica1@gmail.com ፌስ ቡክ=https://www.facebook.com/profile.php?id=100066847094169&mibextid=ZbWKwL ቴሌግራም=https://t.me/EnorWoredaGovernmentCommunica1 ዌብሳይታችን=WWW.enoreguraghe.gov.et

እጅግ አስተማሪው የበጎነት ተግባር በእኖር ወረዳ ማቃና ቀበሌ Read More »

በእኖር ወረዳ ጉስባጃይ ከተማ በብልሽት ምክንያት ተቋርጦ የነበረው የውሃ ፕሮጀክት ተጠግኖ አገልግሎት መስጠት መጀመሩን ተገለጸ።

መጋቢት 11/7/2017ዓ.ም ================= በእኖር ወረዳ ጉስባጃይ ከተማ በብልሽት ምክንያት ተቋርጦ የነበረው የውሃ ፕሮጀክት ተጠግኖ አገልግሎት መስጠት መጀመሩን ተገለጸ። ይህ ለአመታት ተቋርጦ የነበረው የውሃ አገልግሎት በከተማው በሚገኘው በኮፓሽን ኢንተርናሽናል ኢትዮጲያ 2 ሚሊዮን 9 መቶ 90ሺ 790 ብር ወጪ በማድረግ ጥገና ተደርጎለት መሆኑን ተጠቁሟል። በመርሐ ግብሩ ላይ የተገኙት የወረዳው የመንግስት ረዳት ተጠሪ አቶ አበበ አገዘ እንደገለጹት በወረዳው

በእኖር ወረዳ ጉስባጃይ ከተማ በብልሽት ምክንያት ተቋርጦ የነበረው የውሃ ፕሮጀክት ተጠግኖ አገልግሎት መስጠት መጀመሩን ተገለጸ። Read More »

ሰው ተኮር የበጎ ፍቃድ አገልግሎት የዜጎቻችንን ጊዜያዊ ችግሮች ከማቃለልና ከመፍታት ባሻገር የአብሮነት፣የመተሳሰብ እና የመቻቻል አንድነትን የሚያጠናክር መሆኑን ተገለፀ።

መጋቢት 10/2017 ዓ.ም =================ሰው ተኮር የበጎ ፍቃድ አገልግሎት የዜጎቻችንን ጊዜያዊ ችግሮች ከማቃለልና ከመፍታት ባሻገር የአብሮነት፣የመተሳሰብ እና የመቻቻል አንድነትን የሚያጠናክር መሆኑን ተገለፀ። የበጎ ፍቃድ አገልግሎት በተደመረ እውቀት፣ጉልበትና ክህሎት ሀገርን መገንባት እንደሆነም ተጠቁሟል። በእኖር ወረዳ እየተካሄደ ባለው የበጋ በጎ ፍቃድ አገልግሎት የበርካታ አቅመ ደካሞችና አረጋውያን የመኖርያ ቤት ችግር እየቀረፈ ይገኛል። በጎ ፍቃደኛ ወጣቶችም በዛሬው ዕለት በወረዳዉ መቃና

ሰው ተኮር የበጎ ፍቃድ አገልግሎት የዜጎቻችንን ጊዜያዊ ችግሮች ከማቃለልና ከመፍታት ባሻገር የአብሮነት፣የመተሳሰብ እና የመቻቻል አንድነትን የሚያጠናክር መሆኑን ተገለፀ። Read More »

በእኖር ወረዳ የሁረድ ቀበሌ ተወላጅ የሆኑ የከተማ ነዋሪዎች ከወረዳው መንግስት ጋር በመቀናጀት በአካባቢው ለተለያዩ የመኖሪያ ቤት ችግር ውስጥ ለነበሩ ወገኖች መጠለያ መገንባታቸውን ተገለጸ።

መጋቢት 8/7/2017 ዓ.ም ================= በእኖር ወረዳ የሁረድ ቀበሌ ተወላጅ የሆኑ የከተማ ነዋሪዎች ከወረዳው መንግስት ጋር በመቀናጀት በአካባቢው ለተለያዩ የመኖሪያ ቤት ችግር ውስጥ ለነበሩ ወገኖች መጠለያ መገንባታቸውን ተገለጸ። የእኖር ወረዳ የመንግስት ዋና ተጠሪና የበጎ ስራ አስተባባሪ አቶ ሞሸዲን አህመድ እንዳሉት በወረዳው እየተሰራ ያለው ሰው ተኮር የሆነው የበጎነት ተግባር በማህበረሰቡ ዘንድ ባህል እየሆነ መምጣቱን ጠቁመዋል። አቶ ሞሸዲን

በእኖር ወረዳ የሁረድ ቀበሌ ተወላጅ የሆኑ የከተማ ነዋሪዎች ከወረዳው መንግስት ጋር በመቀናጀት በአካባቢው ለተለያዩ የመኖሪያ ቤት ችግር ውስጥ ለነበሩ ወገኖች መጠለያ መገንባታቸውን ተገለጸ። Read More »

የወራቤ ግብርና ምርምር ማዕከል በእኖር ወረዳ የድንች ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ ለአርሶ አደሩ የቴክኖሎጂ ሽግግር እያደረገ መሆኑን የወረዳው ግብርና ጽ/ቤት ገለጸ።

መጋቢት 6/2017 ዓ.ም =============== የወራቤ ግብርና ምርምር ማዕከል በእኖር ወረዳ የድንች ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ ለአርሶ አደሩ የቴክኖሎጂ ሽግግር እያደረገ መሆኑን የወረዳው ግብርና ጽ/ቤት ገለጸ። በወረዳው ወርቃት ቀበሌ በአርሶ አደሮች የድንች ማሳ በአማራጭ መስኖ ውሃ አጠቃቀም ላይ የመስክ ምልከታ ተካሄደ። ጉብኝቱም በወራቤ ግብርና ምርምር ማዕከል በግብርና ቴክኖሎጂ ሽግግርና ግንኙነትና በሥርዓተ-ምግብ ማጠናከሪያ ፕሮግራም (FSRP)ገንዘብ ድጋፍ እየተሰራ ያለው

የወራቤ ግብርና ምርምር ማዕከል በእኖር ወረዳ የድንች ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ ለአርሶ አደሩ የቴክኖሎጂ ሽግግር እያደረገ መሆኑን የወረዳው ግብርና ጽ/ቤት ገለጸ። Read More »

በእኖር ወረዳ ጉስባጃይ ከተማ የኑሮ ውድነትን ጫና የሚቀንስ እና ሸማቹና አምራቹን በቀጥታ የሚያገናኝ ከሰንበት እስከ ሰንበት ገበያ በዛሬው ዕለት በይፋ ተቋቋመ።

መጋቢት 6/2017 ዓ.ም ===============በእኖር ወረዳ ጉስባጃይ ከተማ የኑሮ ውድነትን ጫና የሚቀንስ እና ሸማቹና አምራቹን በቀጥታ የሚያገናኝ ከሰንበት እስከ ሰንበት ገበያ በዛሬው ዕለት በይፋ ተቋቋመ። የእኖር ወረዳ ንግድና ገበያ ልማት ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ነጃ አብድልባሲጥ የተቋቋመው የሰንበት ገበያ በይፋ ባስጀመሩበት ወቅት እንደገለፁት የሰንበት ገበያ ሸማቹና አምራቹን በቀጥታ የሚያገናኝ እንደዚሁም ህገ ወጥ ነጋዴዎችን የሚያስቀር መሆኑን ገልፀዋል። ሸማቹና

በእኖር ወረዳ ጉስባጃይ ከተማ የኑሮ ውድነትን ጫና የሚቀንስ እና ሸማቹና አምራቹን በቀጥታ የሚያገናኝ ከሰንበት እስከ ሰንበት ገበያ በዛሬው ዕለት በይፋ ተቋቋመ። Read More »

የሀገር ባለውለታ የሆኑ አረጋውያንን ለመንከባከብ የሚሰሩ ስራዎችን ማገዝ የሁሉም ግዴታ መሆኑን የእኖር ወረዳ ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳዮች ጽ/ቤት አስታወቀ።

መጋቢት 3/2017 ዓ.ም ===============የሀገር ባለውለታ የሆኑ አረጋውያንን ለመንከባከብ የሚሰሩ ስራዎችን ማገዝ የሁሉም ግዴታ መሆኑን የእኖር ወረዳ ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳዮች ጽ/ቤት አስታወቀ። የአረጋውያን ኢኮኖሚያዊ ተሳትፎ፣ተካታችነትና ተጠቃሚነታቸውን ለማረጋገጥ የአረጋውያን ማህበር ማጠናከር ወሳኝ መሆኑን ተጠቁሟል። በአረጋውያን ማህበር በመደራጀት ዘርፈ ብዙ ተግባራት ላይ በመሰማራት ተጠቃሚ መሆናቸውን በእኖር ወረዳ አበሩስ የአረጋውያን ማህበር የተደራጁ አባላት ይናገራሉ። የእኖር ወረዳ ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳዮች

የሀገር ባለውለታ የሆኑ አረጋውያንን ለመንከባከብ የሚሰሩ ስራዎችን ማገዝ የሁሉም ግዴታ መሆኑን የእኖር ወረዳ ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳዮች ጽ/ቤት አስታወቀ። Read More »