News

የህብረተሰቡ ስርዓተ ምግብ አጠቃቀም በማሻሻል ጤናው የተጠበቀና አምራች ዜጋ ለመፍጠር በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ተገለፀ።

መጋቢት 2/2017 ዓ.ም *********************የህብረተሰቡ ስርዓተ ምግብ አጠቃቀም በማሻሻል ጤናው የተጠበቀና አምራች ዜጋ ለመፍጠር በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ተገለፀ። የእኖር ወረዳ ሴቶችና ህፃናት ጽ/ቤት በFSRP ፕሮግራም የበጀት ድጋፍ የተግባር ተኮር ስርዓተ ምግብ አዘገጃጀት ሰርቶ ማሳያ ስልጠና በወረዳው ተርሆኘ ቀበሌ ሰጥቷል። የወረዳው የስርዓተ ምግብ ማሻሻያና ማጠናከርያ (FSRP)ፕሮግራም አስተባባሪ አቶ ጌቱ ኮራ ስልጠናው በሰጡበት ወቅት እንደገለፁት የፕሮግራሙ አላማና የአፈፃፀሙ Read More

የህብረተሰቡ ስርዓተ ምግብ አጠቃቀም በማሻሻል ጤናው የተጠበቀና አምራች ዜጋ ለመፍጠር በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ተገለፀ። Read More »

የእኖር ወረዳ ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ጽ/ቤት የትራፊክ አደጋ ለመከላከል ሁሉም የድርሻው ሊወጣ እንደሚገባ አስታወቀ።

የእኖር ወረዳ ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ጽ/ቤት የትራፊክ አደጋ ለመከላከል ሁሉም የድርሻው ሊወጣ እንደሚገባ አስታወቀ። ጽ/ቤቱ የትራፊክ አደጋ ለመከላከልና ለመቆጣጠር ያለመ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎችን እየሰራ መሆኑንም ገለጸ። የጽ/ቤቱ ሀላፊ አቶ ተመስገን ኑርጋ እንዳስታወቁት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራው በወረዳው የፌድራሉ የአስፓልት መንገድ ስራ እየተጠናቀቀ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ሊፈጠሩ የሚችሉ የትራፊክ አደጋዎች ለመቀነስ በእጅጉ ጥንቃቄ ማድረግ ይገባል ብለዋል። እንደ

የእኖር ወረዳ ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ጽ/ቤት የትራፊክ አደጋ ለመከላከል ሁሉም የድርሻው ሊወጣ እንደሚገባ አስታወቀ። Read More »

በእኖር ወረዳ ከአምስት አመት ወዲህ የተተከሉ የተራራና ሰፋፊ የኮምፓርትመንት የአረጓዴ አሻራ የክላስተር ተከላና የዘንድሮ የደን ችግኝ ዝግጅት

መጋቢት 2/2017ዓ.ም ======በእኖር ወረዳ ከአምስት አመት ወዲህ የተተከሉ የተራራና ሰፋፊ የኮምፓርትመንት የአረጓዴ አሻራ የክላስተር ተከላና የዘንድሮ የደን ችግኝ ዝግጅት የወረዳው አስተባባሪዎች ፣ የሬድ ኘላስ እስትሪግ ኮሚቴና የኢኮኖሚ ጉዳዬች ቋሚ ኮሚቴ የተደረገ የመስክ ምልከታ በከፊሉ:-    

በእኖር ወረዳ ከአምስት አመት ወዲህ የተተከሉ የተራራና ሰፋፊ የኮምፓርትመንት የአረጓዴ አሻራ የክላስተር ተከላና የዘንድሮ የደን ችግኝ ዝግጅት Read More »

በእኖር ወረዳ ከ10 ሺ 500 ሄ/ር መሬት በላይ በተቀናጀ ተፋሰስ ልማት ስራ በተለያዩ ስትራክቸሮች ማልማት መቻሉን የእኖር ወረዳ ግብርና ጽ/ቤት አስታወቀ

መጋቢት 1/2017 ዓ.ም ================በእኖር ወረዳ ከ10 ሺ 500 ሄ/ር መሬት በላይ በተቀናጀ ተፋሰስ ልማት ስራ በተለያዩ ስትራክቸሮች ማልማት መቻሉን የእኖር ወረዳ ግብርና ጽ/ቤት አስታወቀ። የ2017 ዓ.ም የተቀናጀ ተፋሰስ ልማት ስራ የመዝጊያ ፕሮግራም በወረዳው ኮሰድ ቀበሌ ተካሂዷል። የእኖር ወረዳ ግብርና ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ አብድልመጅድ ጀማል በመዝጊያ ፕሮግራም ላይ ተገኝተው እንደገለፁት የተቀናጀ ተፋሰስ ልማት ለአየር ንብረት ለውጥ

በእኖር ወረዳ ከ10 ሺ 500 ሄ/ር መሬት በላይ በተቀናጀ ተፋሰስ ልማት ስራ በተለያዩ ስትራክቸሮች ማልማት መቻሉን የእኖር ወረዳ ግብርና ጽ/ቤት አስታወቀ Read More »

በእኖር ወረዳ ተርሆኘ ቀበሌ በዶሮ እርባታ የተደራጁ ወጣቶች ውጤታማ መሆናቸው ገለጹ።

በእኖር ወረዳ ተርሆኘ ቀበሌ በዶሮ እርባታ የተደራጁ ወጣቶች ውጤታማ መሆናቸው ገለጹ። ወጣቶቹ በአሁን ወቅት ቆጠበው ከአለም አቀፍ የሄይፈር ኘሮጀክት 1ሺ 3መቶ 73 የአንድ ቀን ጫጩት ተረክበው በትኩረት እየሰሩ መሆኑንም ተናግረዋል። በተርሆኘ ቀበሌ የሁቲሂር ማህበር ሰብሳቢ የሆነው ወጣት መንግስቱ ደምስስ እንደገለጸው ቀድሞ በመቆጠብ ከፕሮጀክቱ የወሰድዋቸውን የአንድ ቀን ጫጩቶች ላይ ወጤታማ በመሆን ለሌሎች አርሶአደሮች እያከፋፈሉ መሆኑን ገልጸዋል።

በእኖር ወረዳ ተርሆኘ ቀበሌ በዶሮ እርባታ የተደራጁ ወጣቶች ውጤታማ መሆናቸው ገለጹ። Read More »

በወረዳው የማህበረሰቡን የልማት ጥያቄዎችን ደረጃ በደረጃ ለመመለስ ለበርካታ የካፒታል ፕሮጀክቶች ቅድሚያ ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን የእኖር ወረዳ ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት አስታወቀ።

የካቲት 27/2017 ዓ.ም =============== በወረዳው የማህበረሰቡን የልማት ጥያቄዎችን ደረጃ በደረጃ ለመመለስ ለበርካታ የካፒታል ፕሮጀክቶች ቅድሚያ ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን የእኖር ወረዳ ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት አስታወቀ። የጽ/ቤቱ ሀላፊ አቶ ብርሀኑ ታቅነዳ እንደገለጹት በወረዳው በግማሽ አመቱ ከ50% በላይ የካፒታል በጀት ተግባር ላይ ማዋል መቻሉን ገልጸዋል። በመሆኑም በወረዳው እየተሰሩ ባሉ በርካታ የልማት ሰራዎች ላይ እሴት ሊጨምሩና የአገልግሎት አሰጣጥ

በወረዳው የማህበረሰቡን የልማት ጥያቄዎችን ደረጃ በደረጃ ለመመለስ ለበርካታ የካፒታል ፕሮጀክቶች ቅድሚያ ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን የእኖር ወረዳ ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት አስታወቀ። Read More »

ህብረተሰቡ ሁሉ አቀፍ የጤና አገልግሎት በፍትሀዊነት እንዲያገኝ በቀረው አጭር ጊዜ ውስጥ ሁሉም የማዐጤመ አባል ማድረግ እንደሚገባ የእኖር ወረዳ አስተዳዳር አሳሰበ

የካቲት 25/2017 ዓ.ም ****************ህብረተሰቡ ሁሉ አቀፍ የጤና አገልግሎት በፍትሀዊነት እንዲያገኝ በቀረው አጭር ጊዜ ውስጥ ሁሉም የማዐጤመ አባል ማድረግ እንደሚገባ የእኖር ወረዳ አስተዳዳር አሳሰበ። የእኖር ወረዳ ጤና ጽ/ቤት የሁሉም ቀበሌዎች እስከ የካቲት 24/2017 ዓ.ም ድረስ የማዐጤመ አፈፃፀም የደረሰበት ደረጃ አጠቃላይ የወረዳ እና የቀበሌ አመራሮች በተገኙበት በመገምገም የቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎችን አስቀምጠዋል። የእኖር ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ መብራቴ

ህብረተሰቡ ሁሉ አቀፍ የጤና አገልግሎት በፍትሀዊነት እንዲያገኝ በቀረው አጭር ጊዜ ውስጥ ሁሉም የማዐጤመ አባል ማድረግ እንደሚገባ የእኖር ወረዳ አስተዳዳር አሳሰበ Read More »

በወረዳው የመብራት አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ ህብረተሰቡን በማሳተፍ እየሰራ እንደሚገኝ በጉራጌ ዞን የእኖር ወረዳ አስተዳደር ጽ/ቤት አስታወቀ።

በወረዳው የመብራት አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ ህብረተሰቡን በማሳተፍ እየሰራ እንደሚገኝ በጉራጌ ዞን የእኖር ወረዳ አስተዳደር ጽ/ቤት አስታወቀ። በወረዳው የመብራት አገልግሎት ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ እየተደረገ ያለው ጥረት ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበትም ነዋሪዎች ገልጸዋል፡፡ የእኖር ወረዳ አስተዳደር የመሰረተ ልማት ዝርጋታ ስራዎች አማካሪ አቶ አድርስ ተረዳ ወረዳው ካለው የቆዳ ስፋትና የህዝብ ቁጥር አንፃር በብዛት የመብራት አገልግሎት ተጠቃሚ እንዳልሆነ ተናግረዋል ። ይህንን

በወረዳው የመብራት አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ ህብረተሰቡን በማሳተፍ እየሰራ እንደሚገኝ በጉራጌ ዞን የእኖር ወረዳ አስተዳደር ጽ/ቤት አስታወቀ። Read More »

በወረዳው በካፒታል በጀት ሊሰሩ የታቀዱ ፕሮጀክቶችን ጥራትና በጊዜ በማከናወን የማህበረሰቡን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ እንደሚገባ የእኖር ወረዳ ፕላን ልማት ጽ/ቤት አስታወቀ።

በወረዳው በካፒታል በጀት ሊሰሩ የታቀዱ ፕሮጀክቶችን ጥራትና በጊዜ በማከናወን የማህበረሰቡን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ እንደሚገባ የእኖር ወረዳ ፕላን ልማት ጽ/ቤት አስታወቀ። የጽ/ቤቱ ሀላፊ አቶ መሀመድ ሀሰን እንደገለጹት በወረዳው በ2017 በጀት አመት 85 ሚልዮን 62 ሺ 3 መቶ 27 ብር በመበጀት ወደ ስራ መገባቱን አመላክተዋል። እንደ ሀላፊው ገለጻ እስካሁን ባለው 30 ሚልዮን 74 ሺ 4 መቶ 40 ብር

በወረዳው በካፒታል በጀት ሊሰሩ የታቀዱ ፕሮጀክቶችን ጥራትና በጊዜ በማከናወን የማህበረሰቡን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ እንደሚገባ የእኖር ወረዳ ፕላን ልማት ጽ/ቤት አስታወቀ። Read More »