News

ወንጀልን አለማሳወቅ ወንጀል መሆኑን ያውቃሉ?

ወንጀልን አለማሳወቅ ወንጀል መሆኑን ያውቃሉ? የቅርብ ዘመድ ወይም ወዳጅ ወንጀል መፈፀሙን ብታውቁ ለሕግ አሳልፋችሁ ትሰጡታላችሁ ወይስ ዝምድናው ወይም ወዳጅነቱ ይዟችሁ አይቶ እንዳላየ ሆናችሁ ትደብቃላችሁ? ጉዳዩ የህሊና እንዲሁም የሕግ ተጠያቂነትን የሚመለከት ነው። የህሊናውን ለየራሳችን ትተነው ሕጉ ምን እንደሚል እንይ። በሞት ወይም በዕድሜ ልክ እስር ሚያስቀጣ ወንጀል በወንጀል ሕጋችን አንቀፅ 443 ላይ ማንኛውም ሰው በቂ ምክንያት ከሌው Read More

ወንጀልን አለማሳወቅ ወንጀል መሆኑን ያውቃሉ? Read More »

የእኖር ወረዳ አስተዳደር ጽ/ቤት ጠቅላላ የወረዳው ካብኒ አመራር በተገኙበት የ1ኛ ሩብ አመት የመልካም አስተዳደር ተግባር አፈፃፀም ሪፖርት ገምግሟል፡፡

የእኖር ወረዳ አስተዳደር ጽ/ቤት ጠቅላላ የወረዳው ካብኒ አመራር በተገኙበት የ1ኛ ሩብ አመት የመልካም አስተዳደር ተግባር አፈፃፀም ሪፖርት ገምግሟል፡፡ በመድረኩ የተገኙት የእኖር ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ መብራቴ ተክሌ አመራሩ በየሴክተር መስሪያ ቤቱ የመልካም አስተዳደር ችግሮች ለመፍታት ሲያቅድ መጀመሪያ ከተቋሙ ውስጥ እና አጠገቡ ካለው አገልግሎት አሰጣጥ ችግር ከመፍታት መነሳት እንዳለበት አጽንኦት ሰጥተዋል፡፡ ዋና አስተዳዳሪው አክለው የተቋም የመልካም

የእኖር ወረዳ አስተዳደር ጽ/ቤት ጠቅላላ የወረዳው ካብኒ አመራር በተገኙበት የ1ኛ ሩብ አመት የመልካም አስተዳደር ተግባር አፈፃፀም ሪፖርት ገምግሟል፡፡ Read More »

የእኖር ወረዳ ውሃ ማዕድን ኢነርጂ ጽ/ቤት ከዞኑ ካሉ መዋቅሮች 1ኛ በመውጣት የዋንጫ እና የሠርተፍኬት ተሸላሚ ሆኗል።

እንኳን ደስ አላችሁ/አለን የእኖር ወረዳ ውሃ ማዕድን ኢነርጂ ጽ/ቤት ከዞኑ ካሉ መዋቅሮች 1ኛ በመውጣት የዋንጫ እና የሠርተፍኬት ተሸላሚ ሆኗል። በድጋሚ እንኳን ደስ አላችሁ/አለን!!

የእኖር ወረዳ ውሃ ማዕድን ኢነርጂ ጽ/ቤት ከዞኑ ካሉ መዋቅሮች 1ኛ በመውጣት የዋንጫ እና የሠርተፍኬት ተሸላሚ ሆኗል። Read More »

የተቀናጀ ግብርና ለፈጣን ኢኮኖሚ እድገትና የምግብ ዋስትና መረጋገጥ ቁልፍ ሚና እንዳለው የእኖር ወረዳ ግብርና ጽ/ቤት አስታወቀ።

የተቀናጀ ግብርና ለፈጣን ኢኮኖሚ እድገትና የምግብ ዋስትና መረጋገጥ ቁልፍ ሚና እንዳለው የእኖር ወረዳ ግብርና ጽ/ቤት አስታወቀ። ጽ/ቤቱ በምግብ ስርዓት ማሻሻያና ማጠናከሪያ (FSRP) ፕሮግራም የበጀት ድጋፍ በተቀናጀ የግብርና ተግባራት ዙርያ ይህም በሆርቲካልቸርና በአዝርዕት ሰብሎች፣በሰብል ጥበቃ በተለይም(በጤፍ፣በስንዴና በገብስ ሰብሎች)፣እንደዚሁም በአግሮሚናል ሰብል ጥበቃ፣በመስኖ ዉሃ አጠቃቀም እና በመሳሰሉት ላይ ለግብርና ባለሙያዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጥቷል። የተቀናጀ የግብርና ስራ በማጠናከር

የተቀናጀ ግብርና ለፈጣን ኢኮኖሚ እድገትና የምግብ ዋስትና መረጋገጥ ቁልፍ ሚና እንዳለው የእኖር ወረዳ ግብርና ጽ/ቤት አስታወቀ። Read More »

ሁለተኛ ዙር ሞዴል የሴቶች ልማት ህብረት የምረቃ ፕሮግራም በአሞገራ ቀበሌ በድምቀት መካሄዱ የእኖር ወረዳ ሴቶችና ህጻናት ጽ/ቤት ገለጸ።

ሁለተኛ ዙር ሞዴል የሴቶች ልማት ህብረት የምረቃ ፕሮግራም በአሞገራ ቀበሌ በድምቀት መካሄዱ የእኖር ወረዳ ሴቶችና ህጻናት ጽ/ቤት ገለጸ። በምረቃ በመርሐ-ግብሩ ላይ የተገኙት የእኖር ወረዳ የመንግስት ረዳት ተጠሪ እና የብልጽግና ፓርቲ የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ፍቅሬ መልስ እንደገለጹት መንግስት ሴቶችን እንደ ሀገር በሁሉም ዘርፍ በማሳተፍ ተጠቃሚና በሀገር እድገትና ብልጽግና ላይ አሻራቸውን እንዲያኖሩ እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል። እንደ

ሁለተኛ ዙር ሞዴል የሴቶች ልማት ህብረት የምረቃ ፕሮግራም በአሞገራ ቀበሌ በድምቀት መካሄዱ የእኖር ወረዳ ሴቶችና ህጻናት ጽ/ቤት ገለጸ። Read More »

በጉራጌ ዞን የእኖር ወረዳ ፍርድ ቤት ከጥቅምት 3/2018 ዓ.ም ጀምሮ የበጀት አመቱን የተሟላ የዳኝነትና አስተዳደራዊ ስራዎች አገልግሎት መስጠት መጀመሩን ገለጸ

በጉራጌ ዞን የእኖር ወረዳ ፍርድ ቤት ከጥቅምት 3/2018 ዓ.ም ጀምሮ የበጀት አመቱን የተሟላ የዳኝነትና አስተዳደራዊ ስራዎች አገልግሎት መስጠት መጀመሩን ገለጸ። እንደ ፍርድ ቤቱ ፕሬዚዳንት አቶ አሰፋ በረከት ገለጻ የማዕከላዊ ኢ/ያ ክልል ፍርድ ቤቶች ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 01/2016 መሰረት ለሁለት ወራት ማለትም ከነሐሴ 1/2017 ዓ.ም እስከ መስከረም 30/2018 ዓ.ም ድረስ የፍርድ ቤቶች ስራ በከፊል ዝግ ሆነው

በጉራጌ ዞን የእኖር ወረዳ ፍርድ ቤት ከጥቅምት 3/2018 ዓ.ም ጀምሮ የበጀት አመቱን የተሟላ የዳኝነትና አስተዳደራዊ ስራዎች አገልግሎት መስጠት መጀመሩን ገለጸ Read More »

በእኖር ወረዳ ልማት በህብረት በተለያዩ ዘርፎች ተደራጅተው በመስራት ላየ የሚገኙ ሴቶች ተጠቃሚ መሆናቸው ገለጹ።

መጋቢት 22/2017 ዓ.ም =============== በእኖር ወረዳ ልማት በህብረት በተለያዩ ዘርፎች ተደራጅተው በመስራት ላየ የሚገኙ ሴቶች ተጠቃሚ መሆናቸው ገለጹ። የወረዳው ሴቶችና ህጻናት ጽ/ቤት ሀላፊ ወ/ሮ ፋንቱ ደምስስ እንደገለጹት የሀገራችን እድገትና ብልጽግና ለማፋጠን የሴቶች ፖለቲካዊ፣ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ተሳትፎ ከፍ ማድረግ ይገባል ብለዋል። በመሆኑም ተቋማቸው የሴቶች አደረጃጀትና ልማት በህብርት በማጠናከርና በመደገፍ የሴቶች ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየሰራ ይገኛል ብለዋል። ሌላው የሴቶች

በእኖር ወረዳ ልማት በህብረት በተለያዩ ዘርፎች ተደራጅተው በመስራት ላየ የሚገኙ ሴቶች ተጠቃሚ መሆናቸው ገለጹ። Read More »

የእኖር ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ መብራቴ ተክሌ የ1446ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል አስመልክቶ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

መጋቢት 20/2017ዓ.ም ============= የእኖር ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ መብራቴ ተክሌ የ1446ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል አስመልክቶ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ ዋና አስተዳዳሪው ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1446ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል በሰላምና በጤና አደረሳችሁ ብለዋል፡፡ በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ በጉጉት ከሚጠበቁትና በድምቀት ከሚከበሩ በዓላት መካከል የዒድ አልፈጥር በዓል አንዱ መሆኑን የገለጹት አስተዳዳሪው

የእኖር ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ መብራቴ ተክሌ የ1446ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል አስመልክቶ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ Read More »

የመማር ማስተማር ስራዎችን በማጠናከር የተማሪዎች ውጤትና ስነ-ምግባር ለማሻሻል እየተሰራ መሆኑን የእኖር ወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት አስታወቀ።

መጋቢት 18/2017 ዓ.ም ================ የመማር ማስተማር ስራዎችን በማጠናከር የተማሪዎች ውጤትና ስነ-ምግባር ለማሻሻል እየተሰራ መሆኑን የእኖር ወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት አስታወቀ። ጽ/ቤቱ ይህንን ተግባር የበለጠ ለማጠናከር በዛሬው እለት ለ2ተኛ ደረጃ ሀገር አቀፍ ፈተና አስፈታኝ ትምህርት ቤት መምህራን፣ርዕሰ መምህራንና ሱፐርቫይዘሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና ሰጥቷል። በስልጠናው ላይ የተገኙት የወረዳው ትምህርት ጽ/ቤት ሀላፊና የወረዳው ምክትል አስተዳዳሪ አቶ ሽኩረታ አ/ከሪም እንደገለጹት

የመማር ማስተማር ስራዎችን በማጠናከር የተማሪዎች ውጤትና ስነ-ምግባር ለማሻሻል እየተሰራ መሆኑን የእኖር ወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት አስታወቀ። Read More »

የጉራጌ ማህበረሰብ በዘመናት መስተጋብሩ ካፈራቸው ማህበራዊ እሴቶች አንዱ “ድረድግ” በሚል የሚታወቀው የህይወት ፍልስፍና ነው፡፡

መጋቢት 18/2017ዓ.ም ===========የጉራጌ ማህበረሰብ በዘመናት መስተጋብሩ ካፈራቸው ማህበራዊ እሴቶች አንዱ “ድረድግ” በሚል የሚታወቀው የህይወት ፍልስፍና ነው፡፡ “ድረድግ” የሚለው ቃል በጉራጌ ማህበረሰብ ውስጥ ከትንሽ እስከ ትልቅ በሁሉም አእምሮ ፈጥኖ የሚመዘዝ ቃል ሲሆን ቃሉ የማህበራዊ ህይወት ግንኙነት መልህቅ ፣የስብዕና የሰባዓዊነት መልህቅ ፣የባህላዊ የደንነት ወይም የማህበራዊ ፍትህ ሚዛናዊነት መልህቅ እና ማህበረሰቡ የሞራል ህግ መልህቅ በመሆን ዘመን ተሸግሮ ዛሬም

የጉራጌ ማህበረሰብ በዘመናት መስተጋብሩ ካፈራቸው ማህበራዊ እሴቶች አንዱ “ድረድግ” በሚል የሚታወቀው የህይወት ፍልስፍና ነው፡፡ Read More »