በማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የገጠር መንገዶች ባለስልጠን ከ25 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው በእኖር ወረዳ ሻፋሞ ሴባደን መንደር በኩል ወደ ወርደነ አጣጥ ሆስፒታል የሚያሻግረው የዊንቀ ወንዝ ድልዲይ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት እየተደረገ ይገኛል።
የካቲት 12/2018 ዓ.ም ================ በዛሬው ዕለት በማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የገጠር መንገዶች ባለስልጠን ከ25 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው በእኖር ወረዳ ሻፋሞ ሴባደን መንደር በኩል ወደ ወርደነ አጣጥ ሆስፒታል የሚያሻግረው የዊንቀ ወንዝ ድልዲይ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት እየተደረገ ይገኛል። በክልል ገጠር መንገድ የተሰራውና 28 ሜትር የሚረዝመው የዊንቀ ወንዝ ድልድይ ከማህበራዊ ፋይዳው ባሻገር እኖርና ቸሃ ወረዳ በልማት Read More