Culture

የሀገር ባለውለታ የሆኑ አረጋውያንን ለመንከባከብ የሚሰሩ ስራዎችን ማገዝ የሁሉም ግዴታ መሆኑን የእኖር ወረዳ ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳዮች ጽ/ቤት አስታወቀ።

መጋቢት 3/2017 ዓ.ም ===============የሀገር ባለውለታ የሆኑ አረጋውያንን ለመንከባከብ የሚሰሩ ስራዎችን ማገዝ የሁሉም ግዴታ መሆኑን የእኖር ወረዳ ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳዮች ጽ/ቤት አስታወቀ። የአረጋውያን ኢኮኖሚያዊ ተሳትፎ፣ተካታችነትና ተጠቃሚነታቸውን ለማረጋገጥ የአረጋውያን ማህበር ማጠናከር ወሳኝ መሆኑን ተጠቁሟል። በአረጋውያን ማህበር በመደራጀት ዘርፈ ብዙ ተግባራት ላይ በመሰማራት ተጠቃሚ መሆናቸውን በእኖር ወረዳ አበሩስ የአረጋውያን ማህበር የተደራጁ አባላት ይናገራሉ። የእኖር ወረዳ ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳዮች Read More

የሀገር ባለውለታ የሆኑ አረጋውያንን ለመንከባከብ የሚሰሩ ስራዎችን ማገዝ የሁሉም ግዴታ መሆኑን የእኖር ወረዳ ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳዮች ጽ/ቤት አስታወቀ። Read More »

የእኖር ወረዳ ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ጽ/ቤት የትራፊክ አደጋ ለመከላከል ሁሉም የድርሻው ሊወጣ እንደሚገባ አስታወቀ።

የእኖር ወረዳ ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ጽ/ቤት የትራፊክ አደጋ ለመከላከል ሁሉም የድርሻው ሊወጣ እንደሚገባ አስታወቀ። ጽ/ቤቱ የትራፊክ አደጋ ለመከላከልና ለመቆጣጠር ያለመ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎችን እየሰራ መሆኑንም ገለጸ። የጽ/ቤቱ ሀላፊ አቶ ተመስገን ኑርጋ እንዳስታወቁት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራው በወረዳው የፌድራሉ የአስፓልት መንገድ ስራ እየተጠናቀቀ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ሊፈጠሩ የሚችሉ የትራፊክ አደጋዎች ለመቀነስ በእጅጉ ጥንቃቄ ማድረግ ይገባል ብለዋል። እንደ

የእኖር ወረዳ ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ጽ/ቤት የትራፊክ አደጋ ለመከላከል ሁሉም የድርሻው ሊወጣ እንደሚገባ አስታወቀ። Read More »

በእኖር ወረዳ ከ10 ሺ 500 ሄ/ር መሬት በላይ በተቀናጀ ተፋሰስ ልማት ስራ በተለያዩ ስትራክቸሮች ማልማት መቻሉን የእኖር ወረዳ ግብርና ጽ/ቤት አስታወቀ

መጋቢት 1/2017 ዓ.ም ================በእኖር ወረዳ ከ10 ሺ 500 ሄ/ር መሬት በላይ በተቀናጀ ተፋሰስ ልማት ስራ በተለያዩ ስትራክቸሮች ማልማት መቻሉን የእኖር ወረዳ ግብርና ጽ/ቤት አስታወቀ። የ2017 ዓ.ም የተቀናጀ ተፋሰስ ልማት ስራ የመዝጊያ ፕሮግራም በወረዳው ኮሰድ ቀበሌ ተካሂዷል። የእኖር ወረዳ ግብርና ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ አብድልመጅድ ጀማል በመዝጊያ ፕሮግራም ላይ ተገኝተው እንደገለፁት የተቀናጀ ተፋሰስ ልማት ለአየር ንብረት ለውጥ

በእኖር ወረዳ ከ10 ሺ 500 ሄ/ር መሬት በላይ በተቀናጀ ተፋሰስ ልማት ስራ በተለያዩ ስትራክቸሮች ማልማት መቻሉን የእኖር ወረዳ ግብርና ጽ/ቤት አስታወቀ Read More »

በወረዳው የማህበረሰቡን የልማት ጥያቄዎችን ደረጃ በደረጃ ለመመለስ ለበርካታ የካፒታል ፕሮጀክቶች ቅድሚያ ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን የእኖር ወረዳ ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት አስታወቀ።

የካቲት 27/2017 ዓ.ም =============== በወረዳው የማህበረሰቡን የልማት ጥያቄዎችን ደረጃ በደረጃ ለመመለስ ለበርካታ የካፒታል ፕሮጀክቶች ቅድሚያ ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን የእኖር ወረዳ ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት አስታወቀ። የጽ/ቤቱ ሀላፊ አቶ ብርሀኑ ታቅነዳ እንደገለጹት በወረዳው በግማሽ አመቱ ከ50% በላይ የካፒታል በጀት ተግባር ላይ ማዋል መቻሉን ገልጸዋል። በመሆኑም በወረዳው እየተሰሩ ባሉ በርካታ የልማት ሰራዎች ላይ እሴት ሊጨምሩና የአገልግሎት አሰጣጥ

በወረዳው የማህበረሰቡን የልማት ጥያቄዎችን ደረጃ በደረጃ ለመመለስ ለበርካታ የካፒታል ፕሮጀክቶች ቅድሚያ ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን የእኖር ወረዳ ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት አስታወቀ። Read More »

ህብረተሰቡ ሁሉ አቀፍ የጤና አገልግሎት በፍትሀዊነት እንዲያገኝ በቀረው አጭር ጊዜ ውስጥ ሁሉም የማዐጤመ አባል ማድረግ እንደሚገባ የእኖር ወረዳ አስተዳዳር አሳሰበ

የካቲት 25/2017 ዓ.ም ****************ህብረተሰቡ ሁሉ አቀፍ የጤና አገልግሎት በፍትሀዊነት እንዲያገኝ በቀረው አጭር ጊዜ ውስጥ ሁሉም የማዐጤመ አባል ማድረግ እንደሚገባ የእኖር ወረዳ አስተዳዳር አሳሰበ። የእኖር ወረዳ ጤና ጽ/ቤት የሁሉም ቀበሌዎች እስከ የካቲት 24/2017 ዓ.ም ድረስ የማዐጤመ አፈፃፀም የደረሰበት ደረጃ አጠቃላይ የወረዳ እና የቀበሌ አመራሮች በተገኙበት በመገምገም የቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎችን አስቀምጠዋል። የእኖር ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ መብራቴ

ህብረተሰቡ ሁሉ አቀፍ የጤና አገልግሎት በፍትሀዊነት እንዲያገኝ በቀረው አጭር ጊዜ ውስጥ ሁሉም የማዐጤመ አባል ማድረግ እንደሚገባ የእኖር ወረዳ አስተዳዳር አሳሰበ Read More »

በወረዳው የመብራት አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ ህብረተሰቡን በማሳተፍ እየሰራ እንደሚገኝ በጉራጌ ዞን የእኖር ወረዳ አስተዳደር ጽ/ቤት አስታወቀ።

በወረዳው የመብራት አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ ህብረተሰቡን በማሳተፍ እየሰራ እንደሚገኝ በጉራጌ ዞን የእኖር ወረዳ አስተዳደር ጽ/ቤት አስታወቀ። በወረዳው የመብራት አገልግሎት ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ እየተደረገ ያለው ጥረት ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበትም ነዋሪዎች ገልጸዋል፡፡ የእኖር ወረዳ አስተዳደር የመሰረተ ልማት ዝርጋታ ስራዎች አማካሪ አቶ አድርስ ተረዳ ወረዳው ካለው የቆዳ ስፋትና የህዝብ ቁጥር አንፃር በብዛት የመብራት አገልግሎት ተጠቃሚ እንዳልሆነ ተናግረዋል ። ይህንን

በወረዳው የመብራት አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ ህብረተሰቡን በማሳተፍ እየሰራ እንደሚገኝ በጉራጌ ዞን የእኖር ወረዳ አስተዳደር ጽ/ቤት አስታወቀ። Read More »

በወረዳው በካፒታል በጀት ሊሰሩ የታቀዱ ፕሮጀክቶችን ጥራትና በጊዜ በማከናወን የማህበረሰቡን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ እንደሚገባ የእኖር ወረዳ ፕላን ልማት ጽ/ቤት አስታወቀ።

በወረዳው በካፒታል በጀት ሊሰሩ የታቀዱ ፕሮጀክቶችን ጥራትና በጊዜ በማከናወን የማህበረሰቡን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ እንደሚገባ የእኖር ወረዳ ፕላን ልማት ጽ/ቤት አስታወቀ። የጽ/ቤቱ ሀላፊ አቶ መሀመድ ሀሰን እንደገለጹት በወረዳው በ2017 በጀት አመት 85 ሚልዮን 62 ሺ 3 መቶ 27 ብር በመበጀት ወደ ስራ መገባቱን አመላክተዋል። እንደ ሀላፊው ገለጻ እስካሁን ባለው 30 ሚልዮን 74 ሺ 4 መቶ 40 ብር

በወረዳው በካፒታል በጀት ሊሰሩ የታቀዱ ፕሮጀክቶችን ጥራትና በጊዜ በማከናወን የማህበረሰቡን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ እንደሚገባ የእኖር ወረዳ ፕላን ልማት ጽ/ቤት አስታወቀ። Read More »

በጉራጌ ዞን እኖር ወረዳ ከ102 ነጥብ 2 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ገጠር መንገዶች ባለስልጣንና በህብረተሰብ ተሳትፎ የተገነቡ የመንገድና ድልድይ ፕሮጀክቶች ምረቃ እየተከናወነ ነው።

በጉራጌ ዞን እኖር ወረዳ ከ102 ነጥብ 2 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ገጠር መንገዶች ባለስልጣንና በህብረተሰብ ተሳትፎ የተገነቡ የመንገድና ድልድይ ፕሮጀክቶች ምረቃ እየተከናወነ ነው። የካቲት 19/2017  በጉራጌ ዞን እኖር ወረዳ ከ102 ነጥብ 2 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ገጠር መንገዶች ባለስልጣንና በህብረተሰብ ተሳትፎ የተገነቡ የመንገድና ድልድይ ፕሮጀክቶች ምረቃ ስነሥርዓት

በጉራጌ ዞን እኖር ወረዳ ከ102 ነጥብ 2 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ገጠር መንገዶች ባለስልጣንና በህብረተሰብ ተሳትፎ የተገነቡ የመንገድና ድልድይ ፕሮጀክቶች ምረቃ እየተከናወነ ነው። Read More »

የእኖር ወረዳ የመንግስት ኮምዩንኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት በመረጃ አደረጃጀትና አጠቃቀም ዙሪያ ለቀበሌ መረጃ ማዕከል አስተባባሪዎች እና ለባለድርሻ አካላት የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ሰጥቷል።

የካቲት 17/2017 ዓ.ም ================ የእኖር ወረዳ የመንግስት ኮምዩንኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት በመረጃ አደረጃጀትና አጠቃቀም ዙሪያ ለቀበሌ መረጃ ማዕከል አስተባባሪዎች እና ለባለድርሻ አካላት የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ሰጥቷል። የጽ/ቤቱ ሀላፊ አቶ ጅላሉ ጀማል ፕሮግራሙን ባስጀመሩበት ወቅት እንደገለጹት ስልጠናው የቀበሌ የመረጃ ማዕከላት በማጠናከር፣የመረጃ ተደራሽነትና ጥራት ለማሳደግ ያለመ ነው ብለዋል። በመሆኑም በቀበሌ ማዕከል ደረጃ ተግባሩን ለሚመሩ አስተባባሪዎች በመረጃ አደረጃጀትና አጠቃቀም

የእኖር ወረዳ የመንግስት ኮምዩንኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት በመረጃ አደረጃጀትና አጠቃቀም ዙሪያ ለቀበሌ መረጃ ማዕከል አስተባባሪዎች እና ለባለድርሻ አካላት የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ሰጥቷል። Read More »