ህብረተሰቡ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ግንኙነቶችን ማጠናከር እንዲችል ቀበሌን ከቀበሌን የሚያገናኝ የመንገድ ልማት ሰራ ላይ በትኩረት እየተከናወነ እንደሚገኝ በጉራጌ ዞን የእኖር ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ ገለፁ ።
የካቲት 17/2017ዓ.ም ==========ህብረተሰቡ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ግንኙነቶችን ማጠናከር እንዲችል ቀበሌን ከቀበሌን የሚያገናኝ የመንገድ ልማት ሰራ ላይ በትኩረት እየተከናወነ እንደሚገኝ በጉራጌ ዞን የእኖር ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ ገለፁ ። በወረዳው የመንገድ ተደራሽነትን ችግር ለመቅረፍ መንግስት ከህብረተሰቡ ጋር በመቀናጀት የጀመረው የመንገድ ልማት ስራ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ያነጋገርናቸው ነዋሪዎች ተናግረዋል ። የእኖር ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ መብራቱ ተክሌ የህብረተሰቡ ማህበራዊና Read More