መምህራን ክቡርና ውድ የሆነው ሙያቸውን ተጠቅመው የትምህርት ጥራትና የተማሪ ውጤት በማሻሻል በትውልድ ላይ ዘመን ተሻጋሪ ታሪክ እንዲሰሩ ጥሪ ቀረበ።
የካቲት 1/2017ዓ.ም ============= የእኖር ወረዳ መምህራን ማህበር ምክር ቤት 28ኛ መደበኛ ጉባኤ በጉንችሬ ከተማ ተካሔደ። ምክር ቤቱ ባካሔደው 28ኛ መደበኛ ጉባኤ መምህር አዲሱ በሰኔ የወረዳው መምህራን ማህበር ሊቀመንበር እንዲሁም መምህርት በላይነሽ ዘፕሬ የማህበሩ ጸሐፊ አድርጎ ሾመ። በጉባኤው ላይ የተገኙት የወረዳው ምክትል አስተዳዳሪና የትምህርት ጽ/ቤት ሐላፊ አቶ ሽኩረታ አብድልከሪም እንደተናገሩት መምህርነት እጅግ ተወዳጅና Read More