Technology

ግብርናውን ከዝናብ ጥገኝነት ለማላቀቅ በመስኖ አማራጮች አጠቃቀም ላይ የዘርፉ ባለሙያዎች አቅም ማሳደግ እንደሚገባ ተገለፀ

ግብርናውን ከዝናብ ጥገኝነት ለማላቀቅ በመስኖ አማራጮች አጠቃቀም ላይ የዘርፉ ባለሙያዎች አቅም ማሳደግ እንደሚገባ ተገለፀ። የስርዓተ-ምግብ ማሻሻያና ማጠናከሪያ(FSRP)ፕሮግራም ወቅታዊ የግብርና መስኖ ሰብሎች አግሮኖሚ(የውሀ አጠቃቀም)በሽታና ተባይ ቁጥጥር፣ እንደዚሁም የቦካሽ የተፈጥሮ ማዳበርያ አዘገጃጀት ዙርያ ለግብርና ባለሙያዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና ሰጥቷል። የFSRP ፕሮግራም አስተባባሪ አቶ ጌቱ ኮራ ስልጠናው በሰጡበት ወቅት ላይ እንደገለፁት ፕሮግራሙ ግብርናውን በማዘመን ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ፣የእንስሳትና አሳ Read More

ግብርናውን ከዝናብ ጥገኝነት ለማላቀቅ በመስኖ አማራጮች አጠቃቀም ላይ የዘርፉ ባለሙያዎች አቅም ማሳደግ እንደሚገባ ተገለፀ Read More »

በእኖር ወረዳ የትምህርት ቤቶች ደረጃ፣የተማሪዎች ውጤትና ስነ ምግባር ለማሻሻል የተጀመረውን የትምህርት ልማት ስራ በላቀ ሁኔታ ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን የወረዳው አስተዳደር ገለጸ

   በእኖር ወረዳ የትምህርት ቤቶች ደረጃ፣የተማሪዎች ውጤትና ስነ ምግባር ለማሻሻል የተጀመረውን የትምህርት ልማት ስራ በላቀ ሁኔታ ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን የወረዳው አስተዳደር ገለጸ። የወረዳው ትምህርት ጽ/ቤት”የላቀ ትጋት ለትምህርት ጥራት”በሚል መሪ ቃል የ2017ዓ.ም የትምህርት ጉባኤ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በጉንችሬ ከተማ አካሂዷል። የወረዳው ዋና አስተዳዳሪ አቶ መብራቴ ተክሌ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር ትምህርት የእድገትና ብልፅግና ቁልፍ መሳሪያ በመሆኑ ስራው

በእኖር ወረዳ የትምህርት ቤቶች ደረጃ፣የተማሪዎች ውጤትና ስነ ምግባር ለማሻሻል የተጀመረውን የትምህርት ልማት ስራ በላቀ ሁኔታ ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን የወረዳው አስተዳደር ገለጸ Read More »

እኖር ወረዳ የራሷ የሆነ አለም አቀፍ የመረጃ ትስስር መተግበሪያ ዌቭ ሳይት በማበልጸግ በዛሬው እለት አስመርቃ ለአገልግሎት ክፍት አድርጋለች።

መስከረም 4/2017 ዓ/ም ******************** እኖር ወረዳ የራሷ የሆነ አለም አቀፍ የመረጃ ትስስር መተግበሪያ ዌቭ ሳይት በማበልጸግ በዛሬው እለት አስመርቃ ለአገልግሎት ክፍት አድርጋለች። በመርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት የወረዳው ዋና አስተዳዳሪ አቶ መብራቴ ተክሌ መተግበሪያውን በማስተዋወቅ አገልግሎቱን ባስጀመሩበት ወቅት እንደገለጹት ወረዳው የራሱ የሆነ ዌቭ ሳይት መተግበሪያ ማበልጸጉ ለሰላም ፣ለእድገት፣ለባህልና ቱሪዝም ልማት ስራዎች ከፍታ ወሳኝ እርምጃ ላይ መሆኑን

እኖር ወረዳ የራሷ የሆነ አለም አቀፍ የመረጃ ትስስር መተግበሪያ ዌቭ ሳይት በማበልጸግ በዛሬው እለት አስመርቃ ለአገልግሎት ክፍት አድርጋለች። Read More »