mulu shafi

ሀገሪቱ በከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ የምታስገባቸው የግብርና ውጤቶች በሀገር ውስጥ ምርት ለመተካት ባለሀብቶች ተሳትፏቸው ማጠናከር እንዳለባቸው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እንዳሻው ጣሰው አሳሰቡ

መስከረም 20/2017 ሀገሪቱ በከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ የምታስገባቸው የግብርና ውጤቶች በሀገር ውስጥ ምርት ለመተካት ባለሀብቶች ተሳትፏቸው ማጠናከር እንዳለባቸው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እንዳሻው ጣሰው አሳሰቡ። በርዕሰ መስተዳድር በክቡር እንዳሻው ጣሰው የተመራው ልዑካን ቡድን በጉራጌ ዞን እኖር ወረዳ የለማው የበላይነህ ክንዴ እና የዳኜ ዳባ የበቆሎ ምርጥ ዘር፣ የቅባት እህል፣ የሩዝ፣ የብርቱካን እና የጤፍ ማሳ የመስክ Read More

ሀገሪቱ በከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ የምታስገባቸው የግብርና ውጤቶች በሀገር ውስጥ ምርት ለመተካት ባለሀብቶች ተሳትፏቸው ማጠናከር እንዳለባቸው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እንዳሻው ጣሰው አሳሰቡ Read More »

”ኧሽርሽርየ” “ኧሽረኘ ገያ” ኧወኸመያ (መስቀር) ገያ” ”መስቀል” በጉራጌ ማህበረሰብ በድምቀት ከሚከበሩ በአላት መካከል አንዱ ነው። ይህንን በአል ተከትሎ በብዙ ሁነቶችና ገጠመኞች ታጅቦ የሚመጣ የመጨረሻ ገበያ ፥ ኧሽርሽርየ”፣ “ኧሽረኘ ገያ” በጉንችሬ ከተማ

ዕለተ ሠኞ መስከረም 13 ፣ 2017 ዓ.ም =================== ”ኧሽርሽርየ” “ኧሽረኘ ገያ” ኧወኸመያ (መስቀር) ገያ” ”መስቀል” በጉራጌ ማህበረሰብ በድምቀት ከሚከበሩ በአላት መካከል አንዱ ነው። ይህንን በአል ተከትሎ በብዙ ሁነቶችና ገጠመኞች ታጅቦ የሚመጣ የመጨረሻ ገበያ ፥ ኧሽርሽርየ”፣ “ኧሽረኘ ገያ” በጉንችሬ ከተማ ”ኧሽርሽርየ ገያ” ገበያ ከፈጠሩት ብልሆች መንደር፣ ከጠበብቶች ሃገር በማህበረሰብ የስነልቦና ልህቀት ተገርቶ፣ በባህል ዕሴት እደጥበብ ተሽቆጥቁጦ፣

”ኧሽርሽርየ” “ኧሽረኘ ገያ” ኧወኸመያ (መስቀር) ገያ” ”መስቀል” በጉራጌ ማህበረሰብ በድምቀት ከሚከበሩ በአላት መካከል አንዱ ነው። ይህንን በአል ተከትሎ በብዙ ሁነቶችና ገጠመኞች ታጅቦ የሚመጣ የመጨረሻ ገበያ ፥ ኧሽርሽርየ”፣ “ኧሽረኘ ገያ” በጉንችሬ ከተማ Read More »

የእኖር ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ መብራቴ ተክሌ የ2017ዓ.ም የመስቀል በዓል አስመልክቶ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

መስከረም 14/2017ዓ.ም =============== የእኖር ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ መብራቴ ተክሌ የ2017ዓ.ም የመስቀል በዓል አስመልክቶ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ ዋና አስተዳዳሪው በመልዕክታቸው፥ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሰላምና በጤና አደረሳችሁ ብለዋል፡፡ አቶ መብራቴ አክለው እንዳሉት ህዝበ ክርስቲያኑ የመስቀልን በዓል ሲያከብር በየአካባቢው የተቸገሩ ወገኖችን በመርዳት፣የታመሙትን በመጠየቅና መሰል የዕምነቱ መልካም ተግባራትን በመፈፀም ሊሆን

የእኖር ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ መብራቴ ተክሌ የ2017ዓ.ም የመስቀል በዓል አስመልክቶ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ Read More »

እኖር ወረዳ የራሷ የሆነ አለም አቀፍ የመረጃ ትስስር መተግበሪያ ዌቭ ሳይት በማበልጸግ በዛሬው እለት አስመርቃ ለአገልግሎት ክፍት አድርጋለች።

መስከረም 4/2017 ዓ/ም ******************** እኖር ወረዳ የራሷ የሆነ አለም አቀፍ የመረጃ ትስስር መተግበሪያ ዌቭ ሳይት በማበልጸግ በዛሬው እለት አስመርቃ ለአገልግሎት ክፍት አድርጋለች። በመርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት የወረዳው ዋና አስተዳዳሪ አቶ መብራቴ ተክሌ መተግበሪያውን በማስተዋወቅ አገልግሎቱን ባስጀመሩበት ወቅት እንደገለጹት ወረዳው የራሱ የሆነ ዌቭ ሳይት መተግበሪያ ማበልጸጉ ለሰላም ፣ለእድገት፣ለባህልና ቱሪዝም ልማት ስራዎች ከፍታ ወሳኝ እርምጃ ላይ መሆኑን

እኖር ወረዳ የራሷ የሆነ አለም አቀፍ የመረጃ ትስስር መተግበሪያ ዌቭ ሳይት በማበልጸግ በዛሬው እለት አስመርቃ ለአገልግሎት ክፍት አድርጋለች። Read More »