ሀገሪቱ በከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ የምታስገባቸው የግብርና ውጤቶች በሀገር ውስጥ ምርት ለመተካት ባለሀብቶች ተሳትፏቸው ማጠናከር እንዳለባቸው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እንዳሻው ጣሰው አሳሰቡ

መስከረም 20/2017 ሀገሪቱ በከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ የምታስገባቸው የግብርና ውጤቶች በሀገር ውስጥ ምርት ለመተካት ባለሀብቶች ተሳትፏቸው ማጠናከር እንዳለባቸው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እንዳሻው ጣሰው አሳሰቡ። በርዕሰ መስተዳድር በክቡር እንዳሻው ጣሰው የተመራው ልዑካን ቡድን በጉራጌ ዞን እኖር ወረዳ የለማው የበላይነህ ክንዴ እና የዳኜ ዳባ የበቆሎ ምርጥ ዘር፣ የቅባት እህል፣ የሩዝ፣ የብርቱካን እና የጤፍ ማሳ የመስክ Read More

ሀገሪቱ በከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ የምታስገባቸው የግብርና ውጤቶች በሀገር ውስጥ ምርት ለመተካት ባለሀብቶች ተሳትፏቸው ማጠናከር እንዳለባቸው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እንዳሻው ጣሰው አሳሰቡ Read More »

”ኧሽርሽርየ” “ኧሽረኘ ገያ” ኧወኸመያ (መስቀር) ገያ” ”መስቀል” በጉራጌ ማህበረሰብ በድምቀት ከሚከበሩ በአላት መካከል አንዱ ነው። ይህንን በአል ተከትሎ በብዙ ሁነቶችና ገጠመኞች ታጅቦ የሚመጣ የመጨረሻ ገበያ ፥ ኧሽርሽርየ”፣ “ኧሽረኘ ገያ” በጉንችሬ ከተማ

ዕለተ ሠኞ መስከረም 13 ፣ 2017 ዓ.ም =================== ”ኧሽርሽርየ” “ኧሽረኘ ገያ” ኧወኸመያ (መስቀር) ገያ” ”መስቀል” በጉራጌ ማህበረሰብ በድምቀት ከሚከበሩ በአላት መካከል አንዱ ነው። ይህንን በአል ተከትሎ በብዙ ሁነቶችና ገጠመኞች ታጅቦ የሚመጣ የመጨረሻ ገበያ ፥ ኧሽርሽርየ”፣ “ኧሽረኘ ገያ” በጉንችሬ ከተማ ”ኧሽርሽርየ ገያ” ገበያ ከፈጠሩት ብልሆች መንደር፣ ከጠበብቶች ሃገር በማህበረሰብ የስነልቦና ልህቀት ተገርቶ፣ በባህል ዕሴት እደጥበብ ተሽቆጥቁጦ፣

”ኧሽርሽርየ” “ኧሽረኘ ገያ” ኧወኸመያ (መስቀር) ገያ” ”መስቀል” በጉራጌ ማህበረሰብ በድምቀት ከሚከበሩ በአላት መካከል አንዱ ነው። ይህንን በአል ተከትሎ በብዙ ሁነቶችና ገጠመኞች ታጅቦ የሚመጣ የመጨረሻ ገበያ ፥ ኧሽርሽርየ”፣ “ኧሽረኘ ገያ” በጉንችሬ ከተማ Read More »

የእኖር ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ መብራቴ ተክሌ የ2017ዓ.ም የመስቀል በዓል አስመልክቶ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

መስከረም 14/2017ዓ.ም =============== የእኖር ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ መብራቴ ተክሌ የ2017ዓ.ም የመስቀል በዓል አስመልክቶ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ ዋና አስተዳዳሪው በመልዕክታቸው፥ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሰላምና በጤና አደረሳችሁ ብለዋል፡፡ አቶ መብራቴ አክለው እንዳሉት ህዝበ ክርስቲያኑ የመስቀልን በዓል ሲያከብር በየአካባቢው የተቸገሩ ወገኖችን በመርዳት፣የታመሙትን በመጠየቅና መሰል የዕምነቱ መልካም ተግባራትን በመፈፀም ሊሆን

የእኖር ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ መብራቴ ተክሌ የ2017ዓ.ም የመስቀል በዓል አስመልክቶ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ Read More »

እኖር ወረዳ የራሷ የሆነ አለም አቀፍ የመረጃ ትስስር መተግበሪያ ዌቭ ሳይት በማበልጸግ በዛሬው እለት አስመርቃ ለአገልግሎት ክፍት አድርጋለች።

መስከረም 4/2017 ዓ/ም ******************** እኖር ወረዳ የራሷ የሆነ አለም አቀፍ የመረጃ ትስስር መተግበሪያ ዌቭ ሳይት በማበልጸግ በዛሬው እለት አስመርቃ ለአገልግሎት ክፍት አድርጋለች። በመርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት የወረዳው ዋና አስተዳዳሪ አቶ መብራቴ ተክሌ መተግበሪያውን በማስተዋወቅ አገልግሎቱን ባስጀመሩበት ወቅት እንደገለጹት ወረዳው የራሱ የሆነ ዌቭ ሳይት መተግበሪያ ማበልጸጉ ለሰላም ፣ለእድገት፣ለባህልና ቱሪዝም ልማት ስራዎች ከፍታ ወሳኝ እርምጃ ላይ መሆኑን

እኖር ወረዳ የራሷ የሆነ አለም አቀፍ የመረጃ ትስስር መተግበሪያ ዌቭ ሳይት በማበልጸግ በዛሬው እለት አስመርቃ ለአገልግሎት ክፍት አድርጋለች። Read More »

የእኖር ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት ከ2 ሚሊየን 9መቶ ሺ ብር በላይ በሆነ ወጪ ባለ ሁለት እግር ሞተር ሳይክሎች ግዢ በመፈጸም ገቢ ማድረጉን ገለጸ።

ጳጉሜ 4/2016 ዓ/ም ***************** የእኖር ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት ከ2 ሚሊየን 9መቶ ሺ ብር በላይ በሆነ ወጪ ባለ ሁለት እግር ሞተር ሳይክሎች ግዢ በመፈጸም ገቢ ማድረጉን ገለጸ። የጽ/ቤቱ ሐላፊ አቶ ብርሃኑ ታቅነዳ እንደገለጹት በቁጥር 17 የሚሆኑ ባለ ሁለት እግር ሞተር ሳይክሎች በ2 ሚሊየን 9መቶ 60 ሺ ብር ግዢ በመፈጸም በዛሬው እለት ገቢ ተደርጓል። ከጊዜ ወደ ግዜ

የእኖር ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት ከ2 ሚሊየን 9መቶ ሺ ብር በላይ በሆነ ወጪ ባለ ሁለት እግር ሞተር ሳይክሎች ግዢ በመፈጸም ገቢ ማድረጉን ገለጸ። Read More »

የጉራጌ ዞን ምክር ቤት እያካሄደ ባለው 4ኛ ዙር 11ኛ ዓመት 26ኛ መደበኛ ጉባኤ ለ2017 ዓ.ም በጀት ከ5 ቢሊዮን 294 ሚሊዮን ብር በላይ አፀደቀ።

ነሀሴ 2/2016 ዓ.ም ================= የጉራጌ ዞን ምክር ቤት እያካሄደ ባለው 4ኛ ዙር 11ኛ ዓመት 26ኛ መደበኛ ጉባኤ ለ2017 ዓ.ም በጀት ከ5 ቢሊዮን 294 ሚሊዮን ብር በላይ አፀደቀ። የጉራጌ ዞን ፋይናንስ መምሪያ ኃላፊ አቶ አብዶ ሀሰን የበጀት ረቂቅ ለምክር ቤቱ አባላት በማቅረብ ሰፊ ውይይት ከተደረገበት በኃላ የዞኑ ምክርቤት ለ2017 በጀት አመት 5 ቢሊዮን 294 ሚሊዮን 938

የጉራጌ ዞን ምክር ቤት እያካሄደ ባለው 4ኛ ዙር 11ኛ ዓመት 26ኛ መደበኛ ጉባኤ ለ2017 ዓ.ም በጀት ከ5 ቢሊዮን 294 ሚሊዮን ብር በላይ አፀደቀ። Read More »

በ33ኛው የፓሪስ ኦሎምፒክ ኢትዮጵያ በአትሌት ፅጌ ዱጉማ አማካኝነት ሁለተኛውን የብር ሜዳሊያ አገኘች!

  ሐምሌ 29/2016ዓ.ም ==============በ33ኛው የፓሪስ ኦሎምፒክ ኢትዮጵያ በአትሌት ፅጌ ዱጉማ አማካኝነት ሁለተኛውን የብር ሜዳሊያ አገኘች! በሴቶች የ800 ሜትር ፍፃሜ አትሌት ፅጌ ዱጉማ በታሪክ የመጀመሪያውን የብር ሜዳሊያ ለሀገራችን አስገኝታለች። በዚህ ርቀት ኢ/ያ ለመጀመሪያ ጊዜ በሜዳሊያ ሰንጠረዥ ውስጥ ስሟን አስመዝግባለች።

በ33ኛው የፓሪስ ኦሎምፒክ ኢትዮጵያ በአትሌት ፅጌ ዱጉማ አማካኝነት ሁለተኛውን የብር ሜዳሊያ አገኘች! Read More »

በ33ኛው የፓሪስ ኦሎምፒክ ኢትዮጵያ በአትሌት ፅጌ ዱጉማ አማካኝነት ሁለተኛውን የብር ሜዳሊያ አገኘች!

ሐምሌ 29/2016ዓ.ም ==============በ33ኛው የፓሪስ ኦሎምፒክ ኢትዮጵያ በአትሌት ፅጌ ዱጉማ አማካኝነት ሁለተኛውን የብር ሜዳሊያ አገኘች! በሴቶች የ800 ሜትር ፍፃሜ አትሌት ፅጌ ዱጉማ በታሪክ የመጀመሪያውን የብር ሜዳሊያ ለሀገራችን አስገኝታለች። በዚህ ርቀት ኢ/ያ ለመጀመሪያ ጊዜ በሜዳሊያ ሰንጠረዥ ውስጥ ስሟን አስመዝግባለች።

በ33ኛው የፓሪስ ኦሎምፒክ ኢትዮጵያ በአትሌት ፅጌ ዱጉማ አማካኝነት ሁለተኛውን የብር ሜዳሊያ አገኘች! Read More »

በጉራጌ ዞን እኖር ወረዳ በ70 ሚሊየን ብር የተገነባው የካናስ የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ።

ሀምሌ 27/2016 ዓ.ም በጉራጌ ዞን እኖር ወረዳ በ70 ሚሊየን ብር የተገነባው የካናስ የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ። በዞኑ በህዝብና በመንግስት የጋራ ቅንጅት በተሰሩ ተግባራት የህብረተሰቡ የመሰረተ ልማት ጥያቄዎችን ደረጃ በደረጃ መፍታት እየተቻለ መሆኑን የጉራጌ ዞን አስተዳደር አስታወቀ። የካናስ የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ከተጀመረ 8 አመታት ያስቆጠረ ሲሆን ዛሬ ተመርቆ አገልግሎት በመስጠቱ ከፍተኛ

በጉራጌ ዞን እኖር ወረዳ በ70 ሚሊየን ብር የተገነባው የካናስ የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ። Read More »

በእኖር ወረዳ “ኤቢ ዞን ትሬዲንግ”የመና እርሻ ኢንቨስትመንት በአሁኑ ወቅት ለ110 ዜጎች ቋሚና ጊዜያዊ የስራ ዕድል መፍጠሩን ገለጸ።

ሐምሌ 23/2016 ዓ/ም ============== በእኖር ወረዳ “ኤቢ ዞን ትሬዲንግ”የመና እርሻ ኢንቨስትመንት በአሁኑ ወቅት ለ110 ዜጎች ቋሚና ጊዜያዊ የስራ ዕድል መፍጠሩን ገለጸ። የኤቢ ዞን ትሬዲንግ የጃቱ መና እርሻ ኢንቨትመንት ስራ አስኪያጅ አቶ ገብሩ ለምጂ በመንገድ ልማት ዘርፍ ከ13 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ በማድረግ 15 ኪ/ሜ የአፈር ስራና 14 ኪ/ሜ የጠጠር መንገድ ስራ መሰራቱን ጠቁሟል። በእርሻው ዘርፍ

በእኖር ወረዳ “ኤቢ ዞን ትሬዲንግ”የመና እርሻ ኢንቨስትመንት በአሁኑ ወቅት ለ110 ዜጎች ቋሚና ጊዜያዊ የስራ ዕድል መፍጠሩን ገለጸ። Read More »