የእኖር ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት ከ2 ሚሊየን 9መቶ ሺ ብር በላይ በሆነ ወጪ ባለ ሁለት እግር ሞተር ሳይክሎች ግዢ በመፈጸም ገቢ ማድረጉን ገለጸ።
ጳጉሜ 4/2016 ዓ/ም ***************** የእኖር ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት ከ2 ሚሊየን 9መቶ ሺ ብር በላይ በሆነ ወጪ ባለ ሁለት እግር ሞተር ሳይክሎች ግዢ በመፈጸም ገቢ ማድረጉን ገለጸ። የጽ/ቤቱ ሐላፊ አቶ ብርሃኑ ታቅነዳ እንደገለጹት በቁጥር 17 የሚሆኑ ባለ ሁለት እግር ሞተር ሳይክሎች በ2 ሚሊየን 9መቶ 60 ሺ ብር ግዢ በመፈጸም በዛሬው እለት ገቢ ተደርጓል። ከጊዜ ወደ ግዜ Read More