የእኖር ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ መብራቴ ተክሌ የ1446ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል አስመልክቶ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

መጋቢት 20/2017ዓ.ም ============= የእኖር ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ መብራቴ ተክሌ የ1446ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል አስመልክቶ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ ዋና አስተዳዳሪው ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1446ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል በሰላምና በጤና አደረሳችሁ ብለዋል፡፡ በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ በጉጉት ከሚጠበቁትና በድምቀት ከሚከበሩ በዓላት መካከል የዒድ አልፈጥር በዓል አንዱ መሆኑን የገለጹት አስተዳዳሪው Read More

የእኖር ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ መብራቴ ተክሌ የ1446ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል አስመልክቶ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ Read More »

የመማር ማስተማር ስራዎችን በማጠናከር የተማሪዎች ውጤትና ስነ-ምግባር ለማሻሻል እየተሰራ መሆኑን የእኖር ወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት አስታወቀ።

መጋቢት 18/2017 ዓ.ም ================ የመማር ማስተማር ስራዎችን በማጠናከር የተማሪዎች ውጤትና ስነ-ምግባር ለማሻሻል እየተሰራ መሆኑን የእኖር ወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት አስታወቀ። ጽ/ቤቱ ይህንን ተግባር የበለጠ ለማጠናከር በዛሬው እለት ለ2ተኛ ደረጃ ሀገር አቀፍ ፈተና አስፈታኝ ትምህርት ቤት መምህራን፣ርዕሰ መምህራንና ሱፐርቫይዘሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና ሰጥቷል። በስልጠናው ላይ የተገኙት የወረዳው ትምህርት ጽ/ቤት ሀላፊና የወረዳው ምክትል አስተዳዳሪ አቶ ሽኩረታ አ/ከሪም እንደገለጹት

የመማር ማስተማር ስራዎችን በማጠናከር የተማሪዎች ውጤትና ስነ-ምግባር ለማሻሻል እየተሰራ መሆኑን የእኖር ወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት አስታወቀ። Read More »

የጉራጌ ማህበረሰብ በዘመናት መስተጋብሩ ካፈራቸው ማህበራዊ እሴቶች አንዱ “ድረድግ” በሚል የሚታወቀው የህይወት ፍልስፍና ነው፡፡

መጋቢት 18/2017ዓ.ም ===========የጉራጌ ማህበረሰብ በዘመናት መስተጋብሩ ካፈራቸው ማህበራዊ እሴቶች አንዱ “ድረድግ” በሚል የሚታወቀው የህይወት ፍልስፍና ነው፡፡ “ድረድግ” የሚለው ቃል በጉራጌ ማህበረሰብ ውስጥ ከትንሽ እስከ ትልቅ በሁሉም አእምሮ ፈጥኖ የሚመዘዝ ቃል ሲሆን ቃሉ የማህበራዊ ህይወት ግንኙነት መልህቅ ፣የስብዕና የሰባዓዊነት መልህቅ ፣የባህላዊ የደንነት ወይም የማህበራዊ ፍትህ ሚዛናዊነት መልህቅ እና ማህበረሰቡ የሞራል ህግ መልህቅ በመሆን ዘመን ተሸግሮ ዛሬም

የጉራጌ ማህበረሰብ በዘመናት መስተጋብሩ ካፈራቸው ማህበራዊ እሴቶች አንዱ “ድረድግ” በሚል የሚታወቀው የህይወት ፍልስፍና ነው፡፡ Read More »

የጉራጌ ጀፎረ የገጠር ኮሪደር አሁን ላለው የምህንድስና ጥበብ አብነት ነው

የጉራጌ ጀፎረ የገጠር ኮሪደር አሁን ላለው የምህንድስና ጥበብ አብነት ነው – ሙሐዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጉራጌ ጀፎረ የገጠር ኮሪደር አሁን ላለው የምህንድስና ጥበብ አብነት ነው ሲሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማህበራዊ ዘርፍ አማካሪ ሚኒስትር ሙሐዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ተናገሩ። ሙሐዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት በጉራጌ ዞን እዣ

የጉራጌ ጀፎረ የገጠር ኮሪደር አሁን ላለው የምህንድስና ጥበብ አብነት ነው Read More »

በእኖር ወረዳ ጉስባጃይ ከተማ የህብረተሰቡን የዘመናት የመናኸሪያ አገልግሎት ጥያቄ ምላሽ በማግኘት የግንባታ ስራ በይፋ መጀመሩን የወረዳው ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ጽ/ቤት አስታወቀ።

መጋቢት 16/2017 ዓ.ም =================በእኖር ወረዳ ጉስባጃይ ከተማ የህብረተሰቡን የዘመናት የመናኸሪያ አገልግሎት ጥያቄ ምላሽ በማግኘት የግንባታ ስራ በይፋ መጀመሩን የወረዳው ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ጽ/ቤት አስታወቀ። የወረዳው ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ጽ/ቤት ምክትል ሀላፊ አቶ ታምራት ጠንክር በማስጀመርያ መርሃ-ግብሩ ላይ ተገኝተው እንደገለጹት በእኖር ወረዳ ጉስባጃይ ከተማ የህብረተሰቡን የዘመናት የመልካም አስተዳደር ጥያቄ ሆኖ የቆየውን የመናኸሪያ አገልግሎት ምላሽ በማግኘት የግንባታ

በእኖር ወረዳ ጉስባጃይ ከተማ የህብረተሰቡን የዘመናት የመናኸሪያ አገልግሎት ጥያቄ ምላሽ በማግኘት የግንባታ ስራ በይፋ መጀመሩን የወረዳው ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ጽ/ቤት አስታወቀ። Read More »

በእኖር ወረዳ ጉስባጃይ ከተማ የማህበረሰቡን የኑሮ ጫና ለመቀነስ የተጀመረው ከሰንበት እስከ ሰንበት ገበያ ተጠናክሮ መቀጠሉን የወረዳው ንግድና ገበያ ልማት ጽ/ቤት ገለጸ።

መጋቢት 13/2017 ዓ.ም ================ በእኖር ወረዳ ጉስባጃይ ከተማ የማህበረሰቡን የኑሮ ጫና ለመቀነስ የተጀመረው ከሰንበት እስከ ሰንበት ገበያ ተጠናክሮ መቀጠሉን የወረዳው ንግድና ገበያ ልማት ጽ/ቤት ገለጸ። ለገበያው እየቀረቡ ያሉ ምርቶቹም በወረዳው በተለያዩ ቀበሌዎች ተደራጅተው በሚሰሩ ወጣቶች መሆኑንም ተጠቁሟል። በዕለቱ የተገኙት የወረዳው ንግድና ገበያ ልማት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ነጃ አብድልባሲጥ እንደገለጹት ከሰንበት እስከ ሰንበት ገበያ ሸማቹና አምራቹን

በእኖር ወረዳ ጉስባጃይ ከተማ የማህበረሰቡን የኑሮ ጫና ለመቀነስ የተጀመረው ከሰንበት እስከ ሰንበት ገበያ ተጠናክሮ መቀጠሉን የወረዳው ንግድና ገበያ ልማት ጽ/ቤት ገለጸ። Read More »

እጅግ አስተማሪው የበጎነት ተግባር በእኖር ወረዳ ማቃና ቀበሌ

መጋቢት 12/2017ዓ.ም =========እጅግ አስተማሪው የበጎነት ተግባር በእኖር ወረዳ ማቃና ቀበሌ መኖሪያ ቤታቸው በመፍረሱ ምክንያት በአስቸጋሪ ሁኔታ ይኖሩ የነበሩትን እናት ችግር ማቃለል ችሏል።ይህንኑ የተመለከተ ተንቀሳቃሽ ምስል እነሆ ተከታተሉት። የገጻችን አባል በመሆንዎ እናመሰግናለን!!! ከዚህ በታች ያሉ ሊንኮችን በመጫን ወቅታዊና ሁሌም አዳዲስ መረጃዎችን ያግኙ ዩቲዩብ= https://www.youtube.com/@EnorworedaGovernCommunication ኢሜይል = Enorworedacommunica1@gmail.com ፌስ ቡክ=https://www.facebook.com/profile.php?id=100066847094169&mibextid=ZbWKwL ቴሌግራም=https://t.me/EnorWoredaGovernmentCommunica1 ዌብሳይታችን=WWW.enoreguraghe.gov.et

እጅግ አስተማሪው የበጎነት ተግባር በእኖር ወረዳ ማቃና ቀበሌ Read More »

በእኖር ወረዳ ጉስባጃይ ከተማ በብልሽት ምክንያት ተቋርጦ የነበረው የውሃ ፕሮጀክት ተጠግኖ አገልግሎት መስጠት መጀመሩን ተገለጸ።

መጋቢት 11/7/2017ዓ.ም ================= በእኖር ወረዳ ጉስባጃይ ከተማ በብልሽት ምክንያት ተቋርጦ የነበረው የውሃ ፕሮጀክት ተጠግኖ አገልግሎት መስጠት መጀመሩን ተገለጸ። ይህ ለአመታት ተቋርጦ የነበረው የውሃ አገልግሎት በከተማው በሚገኘው በኮፓሽን ኢንተርናሽናል ኢትዮጲያ 2 ሚሊዮን 9 መቶ 90ሺ 790 ብር ወጪ በማድረግ ጥገና ተደርጎለት መሆኑን ተጠቁሟል። በመርሐ ግብሩ ላይ የተገኙት የወረዳው የመንግስት ረዳት ተጠሪ አቶ አበበ አገዘ እንደገለጹት በወረዳው

በእኖር ወረዳ ጉስባጃይ ከተማ በብልሽት ምክንያት ተቋርጦ የነበረው የውሃ ፕሮጀክት ተጠግኖ አገልግሎት መስጠት መጀመሩን ተገለጸ። Read More »

ሰው ተኮር የበጎ ፍቃድ አገልግሎት የዜጎቻችንን ጊዜያዊ ችግሮች ከማቃለልና ከመፍታት ባሻገር የአብሮነት፣የመተሳሰብ እና የመቻቻል አንድነትን የሚያጠናክር መሆኑን ተገለፀ።

መጋቢት 10/2017 ዓ.ም =================ሰው ተኮር የበጎ ፍቃድ አገልግሎት የዜጎቻችንን ጊዜያዊ ችግሮች ከማቃለልና ከመፍታት ባሻገር የአብሮነት፣የመተሳሰብ እና የመቻቻል አንድነትን የሚያጠናክር መሆኑን ተገለፀ። የበጎ ፍቃድ አገልግሎት በተደመረ እውቀት፣ጉልበትና ክህሎት ሀገርን መገንባት እንደሆነም ተጠቁሟል። በእኖር ወረዳ እየተካሄደ ባለው የበጋ በጎ ፍቃድ አገልግሎት የበርካታ አቅመ ደካሞችና አረጋውያን የመኖርያ ቤት ችግር እየቀረፈ ይገኛል። በጎ ፍቃደኛ ወጣቶችም በዛሬው ዕለት በወረዳዉ መቃና

ሰው ተኮር የበጎ ፍቃድ አገልግሎት የዜጎቻችንን ጊዜያዊ ችግሮች ከማቃለልና ከመፍታት ባሻገር የአብሮነት፣የመተሳሰብ እና የመቻቻል አንድነትን የሚያጠናክር መሆኑን ተገለፀ። Read More »

በእኖር ወረዳ የሁረድ ቀበሌ ተወላጅ የሆኑ የከተማ ነዋሪዎች ከወረዳው መንግስት ጋር በመቀናጀት በአካባቢው ለተለያዩ የመኖሪያ ቤት ችግር ውስጥ ለነበሩ ወገኖች መጠለያ መገንባታቸውን ተገለጸ።

መጋቢት 8/7/2017 ዓ.ም ================= በእኖር ወረዳ የሁረድ ቀበሌ ተወላጅ የሆኑ የከተማ ነዋሪዎች ከወረዳው መንግስት ጋር በመቀናጀት በአካባቢው ለተለያዩ የመኖሪያ ቤት ችግር ውስጥ ለነበሩ ወገኖች መጠለያ መገንባታቸውን ተገለጸ። የእኖር ወረዳ የመንግስት ዋና ተጠሪና የበጎ ስራ አስተባባሪ አቶ ሞሸዲን አህመድ እንዳሉት በወረዳው እየተሰራ ያለው ሰው ተኮር የሆነው የበጎነት ተግባር በማህበረሰቡ ዘንድ ባህል እየሆነ መምጣቱን ጠቁመዋል። አቶ ሞሸዲን

በእኖር ወረዳ የሁረድ ቀበሌ ተወላጅ የሆኑ የከተማ ነዋሪዎች ከወረዳው መንግስት ጋር በመቀናጀት በአካባቢው ለተለያዩ የመኖሪያ ቤት ችግር ውስጥ ለነበሩ ወገኖች መጠለያ መገንባታቸውን ተገለጸ። Read More »