እንደ ሀገር የገጠመውን የውጤት ስብራት ለመጠገን የመምህራን አቅም መገንባት ወሳኝ መሆኑን የእኖር ወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት አስታወቀ።

የካቲት 13/2018 ዓ.ም ================ እንደ ሀገር የገጠመውን የውጤት ስብራት ለመጠገን የመምህራን አቅም መገንባት ወሳኝ መሆኑን የእኖር ወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት አስታወቀ። ጽ/ቤቱ በመማር ማስተማር ሂደት እና በተከታታይ ምዘና አተገባበር ዙርያ ከ52ቱም ትምህርት ቤት ለተወጣጡ ሞዴል መምህራን፣ለሱፐርቫይዘሮችና ለርዕሳነ መምህራን የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና እየሰጠ ይገኛል። የወረዳው ትምህርት ጽ/ቤት ምክትል ሀላፊ አቶ በሰዓቱ ብርጉ መድረኩን ባስጀመሩበት ወቅት እንዳሉት እንደ Read More

እንደ ሀገር የገጠመውን የውጤት ስብራት ለመጠገን የመምህራን አቅም መገንባት ወሳኝ መሆኑን የእኖር ወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት አስታወቀ። Read More »

በማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የገጠር መንገዶች ባለስልጠን ከ25 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው በእኖር ወረዳ ሻፋሞ ሴባደን መንደር በኩል ወደ ወርደነ አጣጥ ሆስፒታል የሚያሻግረው የዊንቀ ወንዝ ድልዲይ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት እየተደረገ ይገኛል።

የካቲት 12/2018 ዓ.ም ================ በዛሬው ዕለት በማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የገጠር መንገዶች ባለስልጠን ከ25 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው በእኖር ወረዳ ሻፋሞ ሴባደን መንደር በኩል ወደ ወርደነ አጣጥ ሆስፒታል የሚያሻግረው የዊንቀ ወንዝ ድልዲይ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት እየተደረገ ይገኛል። በክልል ገጠር መንገድ የተሰራውና 28 ሜትር የሚረዝመው የዊንቀ ወንዝ ድልድይ ከማህበራዊ ፋይዳው ባሻገር እኖርና ቸሃ ወረዳ በልማት

በማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የገጠር መንገዶች ባለስልጠን ከ25 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው በእኖር ወረዳ ሻፋሞ ሴባደን መንደር በኩል ወደ ወርደነ አጣጥ ሆስፒታል የሚያሻግረው የዊንቀ ወንዝ ድልዲይ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት እየተደረገ ይገኛል። Read More »

በጉራጌ ዞን እኖር ወረዳ የተቀናጀ የተፍሰስ ልማት ስራ በነቃ ተሳትፎ በሁሉም ቀበሌ በይፋ ተጀምሯል።

ጥር 23/2018 ዓ.ም በጉራጌ ዞን እኖር ወረዳ የተቀናጀ የተፍሰስ ልማት ስራ በነቃ ተሳትፎ በሁሉም ቀበሌ በይፋ ተጀምሯል።

በጉራጌ ዞን እኖር ወረዳ የተቀናጀ የተፍሰስ ልማት ስራ በነቃ ተሳትፎ በሁሉም ቀበሌ በይፋ ተጀምሯል። Read More »

በእኖር ወረዳ እየተሰራ ያለው የበጎ ፍቃድ አገልግሎት የብዙ ተጋላጭ ወገኖችን ተስፋ እያለመለመ መሆኑን ተገለጸ።

ጥር 16/2018 ዓ.ም በእኖር ወረዳ እየተሰራ ያለው የበጎ ፍቃድ አገልግሎት የብዙ ተጋላጭ ወገኖችን ተስፋ እያለመለመ መሆኑን ተገለጸ። ወ/ሮ ዚያዳ ሟረታ በወረዳው ካሳይ ቀበሌ ስርጥ መንደር ነዋሪና የሶስት ህጻናት ልጆች እናትና ምንም አይነት ደጋፊ የሌላቸው ናቸው። መኖሪያ ቤታቸው አርጅቶ ቢፈርስም ከሰው ጋር ተዳብሎ ከመኖር ዝናብና ፀሀይ እየተፈራረቀባቸው በራሱ ይኖሩ እንደነበረም ገልጸዋል።  ወ/ሮ ዚያዳ ሟረታ ይህንኑ የተገነዘቡት

በእኖር ወረዳ እየተሰራ ያለው የበጎ ፍቃድ አገልግሎት የብዙ ተጋላጭ ወገኖችን ተስፋ እያለመለመ መሆኑን ተገለጸ። Read More »

ወሄ መያ የልማትና የበጎ አድራጎት ማህበር በጉራጌ ዞን በእኖር፣ በእኖር ኤነር መገር ወረዳዎች እና ጉንችሬ ከተማ አስተዳደር “ጤና ለወገኔ” በሚል መርህ የማህፀን ውልቃትና የአይን ሞራ ግርዶሽ የህክምና አገልግሎት እንዲሁም የማህፀን ካንሰር ቅድመ ምርመራና የህክምና አገልግሎት በጉንችሬ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ላይ እየተሰጠ ይገኛል

ታህሳስ 18/2018 ዓ.ም ===============ወሄ መያ የልማትና የበጎ አድራጎት ማህበር በጉራጌ ዞን በእኖር፣ በእኖር ኤነር መገር ወረዳዎች እና ጉንችሬ ከተማ አስተዳደር “ጤና ለወገኔ” በሚል መርህ የማህፀን ውልቃትና የአይን ሞራ ግርዶሽ የህክምና አገልግሎት እንዲሁም የማህፀን ካንሰር ቅድመ ምርመራና የህክምና አገልግሎት በጉንችሬ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ላይ እየተሰጠ ይገኛል። አገልግሎቱ ዛሬ ታህሳስ18 እና 19 የሚሰጥ ሲሆን ማህበሩ ከሚመለከታቸው የየወረዳዎቹና

ወሄ መያ የልማትና የበጎ አድራጎት ማህበር በጉራጌ ዞን በእኖር፣ በእኖር ኤነር መገር ወረዳዎች እና ጉንችሬ ከተማ አስተዳደር “ጤና ለወገኔ” በሚል መርህ የማህፀን ውልቃትና የአይን ሞራ ግርዶሽ የህክምና አገልግሎት እንዲሁም የማህፀን ካንሰር ቅድመ ምርመራና የህክምና አገልግሎት በጉንችሬ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ላይ እየተሰጠ ይገኛል Read More »

በእኖር ወረዳ የህብረት ስራ ማህበራት ሪፎርም በመደረጉ በዘርፉ ይስተዋል የነበረው የአሰራር፣የአደረጃጀትና የፋይናንስ ችግር መፍታት እንደተቻለ የወረዳው ህብረት ስራ ልማት ጽ/ቤት ገለጸ

ታህሳስ 17/2018 ዓ.ም ===============በእኖር ወረዳ የህብረት ስራ ማህበራት ሪፎርም በመደረጉ በዘርፉ ይስተዋል የነበረው የአሰራር፣የአደረጃጀትና የፋይናንስ ችግር መፍታት እንደተቻለ የወረዳው ህብረት ስራ ልማት ጽ/ቤት ገለጸ። የጽ/ቤቱ ሐላፊ አቶ ልጅወርቅ ንጋቱ በበጀት አመቱ የመጀመሪያው አጋማሽ ተግባር አፈጻጸም አስመልክተው እንደተናገሩት ወረዳው በአሁኑ ወቅት ከማዳበሪያ ዕዳ ሙሉ በሙሉ ነጻ መደረጉን አመላክተዋል። ከሪፎርም ንቅናቄ በሗላ በሸማች፣በቁጠባ፣በግብርና ነክና በንኡስ ተፋሰስ ስራ

በእኖር ወረዳ የህብረት ስራ ማህበራት ሪፎርም በመደረጉ በዘርፉ ይስተዋል የነበረው የአሰራር፣የአደረጃጀትና የፋይናንስ ችግር መፍታት እንደተቻለ የወረዳው ህብረት ስራ ልማት ጽ/ቤት ገለጸ Read More »

አሁን የደረስንበት የድጅታል አለም ተጽዕኖ ለማሸነፍ ጠንክሮ ከመማር ውጪ የተሻለ አማራጭ እንደሌለ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ገለጹ።

ታህሳስ 16/2018 ዓ.ም ===============አሁን የደረስንበት የድጅታል አለም ተጽዕኖ ለማሸነፍ ጠንክሮ ከመማር ውጪ የተሻለ አማራጭ እንደሌለ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ገለጹ። አምባሳደሩ ይህን የገለጹት በዛሬው ዕለት የእኖር ወረዳ አስተባባሪ አመራር በተገኙበት ለሸብራበር 1ኛ እና 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች የዩኒፎርም አልባሳት ድጋፍ ባደረጉበት ወቅት ነው። የምስጋናው ፋውንዴሽን የበላይ ጠባቂ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ እንደተናገሩት አሁን የደረስንበት የድጅታል አለም ተጽዕኖ

አሁን የደረስንበት የድጅታል አለም ተጽዕኖ ለማሸነፍ ጠንክሮ ከመማር ውጪ የተሻለ አማራጭ እንደሌለ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ገለጹ። Read More »

“የጉራጌ ቡና” ለማዕከላዊ ገበያ ለማቅረብና ከዘርፉ የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል ቡናና ቅመማ ቅመም ባለስልጣን ቢሮ ገለፀ።

ታህሳስ 16/2018 ዓ.ም ================ “የጉራጌ ቡና” ለማዕከላዊ ገበያ ለማቅረብና ከዘርፉ የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል ቡናና ቅመማ ቅመም ባለስልጣን ቢሮ ገለፀ። ከማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል የተወጣጣ ቡድን በእኖር ወረዳ የቡና ምርት፣ ዝግጅትና ጥራት አጠባበቅ ላይ በአርሶአደሩ ጓሮ የመስክ ጉብኝት አድርጓል። በጉብኝቱ ላይ የተገኙት የማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል ቡናና ቅመማ ቅመም ባለስልጣን ምክ/ዋና ዳይሬክተርና

“የጉራጌ ቡና” ለማዕከላዊ ገበያ ለማቅረብና ከዘርፉ የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል ቡናና ቅመማ ቅመም ባለስልጣን ቢሮ ገለፀ። Read More »

በርካቶች ለጉንችሬ ከተማ የኮሊደር ልማት የድርሻቸውን እየተወጡ ይገኛሉ። ኑ የሁላችንም ከተማ የሆነችው ጉንችሬ በጋራ እናልማት!!

ታህሳስ 15/2018ዓ.ም ====በርካቶች ለጉንችሬ ከተማ የኮሊደር ልማት የድርሻቸውን እየተወጡ ይገኛሉ። ኑ የሁላችንም ከተማ የሆነችው ጉንችሬ በጋራ እናልማት!! “ኑ አረንጓዴዋ ጉንችሬ ከተማ በጋራ እናሳምራት” ለማገዝ የጉንችሬ ከተማ አስተዳደር የኮሪደር ልማት ቻሌንጅ እንቀላቀል። #አቢሲኒያ 244783244 #ንብ ባንክ 7000107769768 #ንግድ ባንክ 1000734544877 #ዳሽን ባንክ 2960065424711

በርካቶች ለጉንችሬ ከተማ የኮሊደር ልማት የድርሻቸውን እየተወጡ ይገኛሉ። ኑ የሁላችንም ከተማ የሆነችው ጉንችሬ በጋራ እናልማት!! Read More »

የእኖር ወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት የትምህርት አስተዳደር መረጃን ወደ ዲጂታል ስርዓት በትምህርት ቤቶች ተግባራዊ ለማድረግ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠናና፣የ6 ወራት ተግባር አፈፃፀም ግምገማ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ማካሄድ ጀምሯል።

ታህሳስ 15/2018 ዓ.ም ================የእኖር ወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት የትምህርት አስተዳደር መረጃን ወደ ዲጂታል ስርዓት በትምህርት ቤቶች ተግባራዊ ለማድረግ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠናና፣የ6 ወራት ተግባር አፈፃፀም ግምገማ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ማካሄድ ጀምሯል። የወረዳው ትምህርት ጽ/ቤት ምክትል ሀላፊ አቶ በሰዓቱ ብርጉ መድረኩን ባስጀመሩበት ወቅት እንዳሉት የስልጠናው ዋና ዓላማ ከትምህርት ቤት እስከ ትምህርት ቢሮ ድረስ ያለውን የትምህርት መረጃ አሰባሰብ፣ አደረጃጀት፣

የእኖር ወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት የትምህርት አስተዳደር መረጃን ወደ ዲጂታል ስርዓት በትምህርት ቤቶች ተግባራዊ ለማድረግ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠናና፣የ6 ወራት ተግባር አፈፃፀም ግምገማ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ማካሄድ ጀምሯል። Read More »